Addis Ketema General Secondary School
Home በአዲስ ከተማ አጠቃላ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በ06/01/2017ዓ.ም የትምህርት መክፈቻ ፕሮግራም በደመቀ ሁኔታ አከናውኗል

በአዲስ ከተማ አጠቃላ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በ06/01/2017ዓ.ም የትምህርት መክፈቻ ፕሮግራም በደመቀ ሁኔታ አከናውኗል

|
02:15 AM - 02:30 AM

በአዲስ ከተማ አጠቃላ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በ06/01/2017ዓ.ም የትምህርት የመክፈቻ  ፕሮግራም በደመቀ ሁኔታ አከናውኗል፤በእለቱ የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ  ምክር ቤት አፈ ጉባኤ የተከበሩ አቶ በቀለ ጉታ  እና የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ት/ጽ/ቤት ሀላፊ አቶ ብሩክ ተክለማሪያም ፤መምህራን አስተዳደር ሰራተኞች  የወላጅ ተወካዮች፤ወላጆች ተገኝተዋል፡፡የእለቱን የመክፈቻ ፕሮግራም ምክንያት በማድረግ የት/ቤቱ ርዕሰ መምህር አቶ እንዳልካቸው ደጀኔ እንዲሁም የተከበሩ አቶ በቀለ ጉታ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡በመጨረሻም ለተማሪዎች ደብተር ዩኒፎርም  እርሳስና እስኪርብቶ ተሰጥቶ  ነባርና አዲስ ተማሪዎች የችቦ መለዋወጥ ስነ-ስራዓት ተከናውኗል የፕሮግራም ፍጻሜ በኢትዮጵያ  ህዝብ መዝሙር በጋራ ተከናውኗል፡፡

Copyright © All rights reserved.

Created with