Call us:
+251112763817
|
Mail us for help:
info.addisketema.school@addislearning.edu.et
|
Help center
360° Support - We are here to assist you.
Addis Ketema General Secondary School
Addis Ketema General Secondary School
Home
Calender
Authentication & Equivalency
Survey
Home
Announcement
Event
News
Back
News
Notice
Gallery
Blog
More
Resource
Publication
Policy&Strategy
Educational Statics
Support
My Tickets
Service
About
Status
Support
My Tickets
Login
Home
የ2017ዓ.ም ከተማ አቀፍ የ12ኛ ክፍል ሞዴል ፈተና እየተሰጠ ይገኛል
የ2017ዓ.ም ከተማ አቀፍ የ12ኛ ክፍል ሞዴል ፈተና እየተሰጠ ይገኛል
27th May, 2025
የአዲስ ከተማ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት የ2017ዓ.ም ከተማ አቀፍ የ12ኛ ክፍል ሞዴል ፈተና በ19/09/2017ዓ.ም እየተሰጠ ይገኛል፤የፈተናው ሂደት ሰላማዊና ተማሪዎችን ለአገር አቀፍ በሚያዘጋጅ መልኩ ከኩረጃ በፀዳ አግባብ ተተግብሯል፤ይህም በመጣው ፕሮግራም መሰረት ጠዋትና ከስዓት እስከ 21/09/2017ዓ.ም የሚቀጥል ይሆናል፡፡
.