Call us:
+251112763817
|
Mail us for help:
info.addisketema.school@addislearning.edu.et
|
Help center
360° Support - We are here to assist you.
Addis Ketema General Secondary School
Addis Ketema General Secondary School
Home
Calender
Authentication & Equivalency
Survey
Announcement
Back
Announcement
News
Notice Board
Event
Promotion Form
Regional/National Result Submission Form
Online Admission
More
Resource
Publication
Policy&Strategy
Educational Statics
Legal Document
Gallery
Support
Submit Ticket
My Tickets
Service
About
Contact Us
Status
Login
Announcement
186 ተማሪዎችን በቀጥታ ዩኒቨርሲቲ የሚያስገባ ነጥብ እንዲያመጡ አስችሏል
186 ተማሪዎችን በቀጥታ ዩኒቨርሲቲ የሚያስገባ ነጥብ እንዲያመጡ አስችሏል
25th September, 2025
የአዲስ ከተማ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በ2017ዓ.ም ሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል ፈተና ካስፈተናቸው ተማሪዎች ውስጥ 186 ተማሪዎችን በቀጥታ ዩኒቨርሲቲ የሚያስገባ ነጥብ እንዲያመጡ አስችሏል፤በዚህ ሂደት ውስጥ በማስተማር ሂደት በቀጥታ የፊት መሪ ሆናችሁ ምርጥ እንቁ የአዲስ ከተማ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት መምህራንን የዜግነት ግዴታችሁን በመወጣትና የልፋታችሁን ፍሬ ስላገኛችሁ እንኳን ደስ አላችሁ ለዚህ ተግባራችሁ እናመሰግናለን፤ ይህ ውጤት በቂ አይደለም ነገርግን በ2018ዓ.ም በሁሉም የክፍል ደረጃዎች የተረከብናቸውን የማህበረሰቡን ልጆች የበለጠ ውጤታማ ለማድረግ የሚያነሳሳን ነው፤ውድ ተማሪዎች በት/ቤታችን ለመማር የተቀበልናችሁም ሆናችሁ ከዚህ አንጋፋ ተቋም በውጤት ያጠናቀቃችሁ፤የሪሜዲያል መግቢያ ውጤት ያመጣችሁ የኮሌጅ መግቢያ ውጤት ያመጣችሁ በአጠቃላይ በ2017ዓ.ም በተቋማችን የተማራችሁ በ2018ዓ.ም ለመማር ተቋሙን የተቀላቀላችሁ ሁሉ በመጣው ውጤት እንኳን ደስ አላችሁ፡፡
.