(ግንቦት 12/2017 ዓ.ም)
በልምድልዉዉጡመድረክሁሉምየመንግስትቅድመ 1ኛእናመካከለኛደረጃት/ቤት፣ 2ኛደረጃትምህርትቤቶችርዕሰመምህራን፣ሁሉምየክፍለከተማሱፐርቫይዘሮች፣የክፍለከተማትምህርትጽ/ቤትአስተባባሪዎች፣ቡድንመሪዎችእናባለሞያዎች፤የተሳተፉሲሆንበሁለትርዕሰጉዳዮችልምድልዉዉጥተደርጓል፡፡ አዲስከተማአጠቃላይ 2ኛደረጃትምህርትቤትእናሃሌሉያቅድመአንደኛ፣አንደኛእናመካከለኛደረጃትምህርትቤቶችበአጠቃላይኢ-ስኩልስራዎችንእናስኩልፖርታልአጠቃቀማቸዉንያካፈሉሲሆንበአዲስከተማአጠቃላይሁለተኛደረጃትምህርትቤትበፀጋውአየለእናበሃሌሉያቅድመአንደኛ፣አንደኛእናመካከለኛትምህርትቤትበኩልአስቻለዉዘገዬስራቸዉንአቅርበዋል፡፡በየካቲት 23 አጠቃላይሁለተኛደረጃትምህርትቤትየ LAN SCHOOL አጠቃቀምዙሪያየአይሲቲላቦችላይምልከታበማድረግልምድልዉዉጥየተደረገሲሆንየትምህርትቤቱየአይሲቲባለሙያዎችየላቦችንአደረጃጃትእና LAN SCHOOL ጠቀሜታዙሪያገለፃአድርገዋል፡፡ በመጨረሻምየአዲስከተማአጠቃላይ 2ኛደረጃት/ቤትዋናር/መምህርአቶእንዳልካቸዉደጀኔ፣የሃሌሉያቅድመእንኛ፣አንደኛእናመካከለኛደረጃት/ቤትዋናር/ መምህርአቶግርማሽታእናየአዲስከተማክፍለከተማት/ጽ/ቤትየኢንፎርሜሽንኮሚኒኬሽንቴክኖሎጂቡድንመሪበጋራበልምድልዉዉጡተሳታፊዎችለተነሱሃሳቦችማጠቃለያየሰጡሲሆንተሳታፊዎችምየወሰዱትንልምዶችእንደሚያሰፉበመግባባትየዕለቱልምድልዉዉጥተጠናቋል፡፡