Call us:
+251112763817
|
Mail us for help:
info.addisketema.school@addislearning.edu.et
|
Help center
360° Support - We are here to assist you.
Addis Ketema General Secondary School
Addis Ketema General Secondary School
Home
Calender
Authentication & Equivalency
Survey
Home
Announcement
Event
News
Back
News
Notice
Gallery
Blog
More
Resource
Publication
Policy&Strategy
Educational Statics
Support
My Tickets
Service
About
Status
Support
My Tickets
Login
Home
የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆኗል።
የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆኗል።
10th May, 2025
የ
2017
የትምህርት
ዘመን
የኢትዮጵያ
ሁለተኛ
ደረጃ
ትምህርት
ማጠናቀቂ
ያ
(12
ኛ
ክፍል
)
ፈተና
የሚሰጥበት
መርሃ
ግብር
ይፋ
ሆኗል፡፡
የተፈጥሮ
ሳይንስ
ተማሪዎች
ፈተና
መቼ
ይሰጣል
?
➡️
በወረቀት
ፈተናቸውን
የሚወስዱ
ተፈታኞች
፦
ሰኔ
23
፣
ሰኔ
24
እና
ሰኔ
25/2017
ዓ
/
ም
➡️
በበየነ
መረብ
(
ኦንላይን
) /
ፈተናቸውን
የሚወስዱ
የ
1
ኛ
ዙር
ተፈታኞች
፦
ሰኔ
23
፣
ሰኔ
24
እና
ሰኔ
25/2017
ዓ
/
ም
➡️
በበየነ
መረብ
(
ኦንላይን
) /
ፈተናቸውን
የሚወስዱ
የ
2
ኛ
ዙር
ተፈታኞች
፦
ሰኔ
26
፣
ሰኔ
27
እና
ሰኔ
30/2017
ዓ
/
ም
የማህበራዊ
ሳይንስ
ተማሪዎች
ፈተና
መቼ
ይሰጣል
?
➡️
በወረቀት
ፈተናቸውን
የሚወስዱ
ተፈታኞች
፦
ሐምሌ
1
፣
ሐምሌ
2
እና
ሐምሌ
3/2017
ዓ
/
ም
➡️
በበየነ
መረብ
(
ኦንላይን
) /
ፈተናቸውን
የሚወስዱ
የ
1
ኛ
ዙር
ተፈታኞች
፦
ሐምሌ
1
፣
ሐምሌ
2
እና
ሐምሌ
3/2017
ዓ
/
ም
➡️
በበየነ
መረብ
(
ኦንላይን
) /
ፈተናቸውን
የሚወስዱ
የ
2
ኛ
ዙር
ተፈታኞች
፦
ሐምሌ
4
፣
ሐምሌ
7
እና
ሐምሌ
8/2017
ዓ
/
ም
የተፈጥሮ
ሳይንስ
ተፈታኞች
ሰኔ
21
እና
22/2017
ዓ
/
ም
እንዲሁም
የማህበራዊ
ሳይንስ
ተፈታኞች
ሰኔ
29
እና
30/2017
ዓ
/
ም
ወደሚፈተኑበት
ዩኒቨርሲቲ
የሚገቡ
ይሆናል፡፡
በበይነ
መረብ
የሚፈተኑ
ተፈታኞች
ከመኖሪያ
ቤታቸው
በየቀኑ
እየተመላለሱ
በተመደቡበት
መፈተኛ
ማዕከል
የሚፈተኑ
ሲሆን
ዝርዝር
መርሃ
ግብሩ
በሚከተለው
ሠንጠረዥ
ተገልጿል፡፡
የፈተናው
ይዘት
በተማሪው
መጽሐፍ
ላይ
ያተኮረ
በመሆኑ
እያንዳንዱ
ተፈታኝ
በትምህርት
ቤቱ
የተማረበትን
የተማሪ
መጽሐፍ
መሠረት
አድርጎ
ተገቢ
የሆኑ
አጋዥ
መጽሐፍትን
ለበለጠ
እውቀትና
መረዳት
በመጠቀም
እንዲዘጋጅ
እናበረታታለን፡፡
በፈተና
ወቅት
ለፈተና
ስርቆትና
ኩረጃ
የሚውሉ
ማንኛውንም
ቁሳቁሶች
መጠቀም
የተከለከለ
ነው፡፡
ዝርዝሩ
በቀጣይ
የሚገለጽ
ይሆናል፡፡
የትምህርት
ምዘናና
ፈተናዎች
አገልግሎት
.