በዚሁመሠረትፈተናየሚሰጥባቸውየትምህርትአይነቶችበተፈጥሮሳይንስእንግሊዝኛ፣ሒሳብ፣ስኮላስቲክአፕቲትዩድ፣ባዮሎጂ፣ኬሚስትሪናፊዝክስመሆናቸውንገልጿል፡፡
በማህበራዊሳይንስደግሞእንግሊዝኛ፣ሒሳብ፣ስኮላስቲክአፕቲትዩድ፣ታሪክ፣ጂኦግራፊናኢኮኖሚክስናቸው።
ፈተናውበየትምህርትዓይነቱከ9ኛክፍልእስከ 12ኛክፍልያሉትንሁሉንምምዕራፎችየሚሸፍንይሆናል።
የዝግጅትአግባቡም 9ኛክፍልላይየቀድሞውናየአዲሱስርዓተትምህርቶችየጋራይዘትላይያተኩራል።
ከ10ኛእስከ 12ኛከፍልያለውበአዲሱስርዓተትምህርትላይየተመሠረተይሆናል።
የኢኮኖሚክስየትምህርትዓይነትበአዲሱስርዓተትምህርትመሠረትሆኖከ10ኛእስከ 12ኛክፍልያለውንየሚሸፍንመሆኑምነውየተገለጸው፡፡