Addis Ketema General Secondary School
Home የ2017 የትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂ (12ኛ ክፍል) ፈተና የሚሰጥበት መርሃ ግብር ይፋ ሆናል፡፡

የ2017 የትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂ (12ኛ ክፍል) ፈተና የሚሰጥበት መርሃ ግብር ይፋ ሆናል፡፡

09 May 2025

(ግንቦት1/2017 .) ፈተናውከሰኔ 23/2017 /ጀምሮእስከሐምሌ 8/2017 /የሚሰጥሲሆንበወረቀትየሚፈተኑየተፈጥሮሳይንስተፈታኞችሰኔ 21 እና 22/2017 /እንዲሁምየማህበራዊሳይንስተፈታኞችሰኔ 29 እና 30/2017 /ወደሚፈተኑበትዩኒቨርሲቲየሚገቡይሆናል፡፡

በበይነመረብየሚፈተኑተፈታኞችከመኖሪያቤታቸውበየቀኑእየተመላለሱበተመደቡበትመፈተኛማዕከልየሚፈተኑሲሆንዝርዝርመርሃግብሩበሚከተለውሠንጠረዥተገልጿል፡፡

የፈተናውይዘትበተማሪውመጽሐፍላይያተኮረበመሆኑእያንዳንዱተፈታኝበትምህርትቤቱየተማረበትንየተማሪመጽሐፍመሠረትአድርጎተገቢየሆኑአጋዥመጽሐፍትንለበለጠእውቀትናመረዳትበመጠቀምእንዲዘጋጅእናበረታታለን፡፡

Copyright © All rights reserved.

Created with